የዓለም ዜና

የጥር 13 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-የጀርመን የዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዮሐን ቫደፉል ኬንያንና ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል።የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር በተለይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የትግራይን ዉጥረትና የኢትዮጵያንና የኤርትራን አለመግባባት እንደሚያነሱ አስታዉቀዋል።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሐገራቸዉ ግሪንላንድን ለመወስደት ኃይል እንደማትጠቀም አስታወቁ።ግሪንላንድን ለመዉሰድ ግን በድጋሚ ዝተዋል።-----ቻይና፣ ምያንማርና እስራኤል ባለፈዉ የግሪጎሪያኑ ዓመት 2025 ከዓለም ሐገራት ሁሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጋዜጠኞች ማሰራቸዉን የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ድርጅት አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW