የዓለም ዜና

የጥር 14 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የቤንዚን እጥረትና ሽያጭን ለመቆጣጠር በክልሉ ቤንዚን በኩፖንና በቁነና እንዲሸጥ ወሰነ።የኢትዮጵያ መንግስት በነዳጅ ዘይት ዋጋ ላይ በተደጋጋሚ የጣለዉ የዋጋ ጭማሪና የተከሰተዉ እጥረት የአብዛኛዉን ኢትዮጵያዊ ኑሮና እንቅስቃሴ እያወከ ነዉ።---ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን አሳፍራ ከጅቡቲ ወደ የመን ትቀዝፍ የነበረች አንዲት አነስተኛ ጀልባ ተገልብጣ 20 ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ሞቱ።---የአዲሱ የዩናትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት የዶናልድ ትራምፕ መርሕ ያሰጋቸዉ የአዉሮጳ መሪዎች መፍትሔ ፍለጋ እየባተሉ ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW