ዜና መጽሔት

የጥር 14 ቀን 2017 ዜና መፅሔት


Listen Later

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፣ የቤንዚን ሽያጭ በኩፖን ወይም በራሽን እንዲከናወን ማድረጉን አስታውቋል። በኦሮምያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ ፊታል ከተማ አንድ ዳኞች በጸጥታ ኅይሎች ከተደበደቡና ማስፈራሪያም ከደረሰባቸው በኋላ የወረዳው ፍርድ ቤት ስራ ማቆሙን ዳኞችና የአስተዳደር ሃላፊዎች ለዶቼቬለ ተናግሩ። እነዚህ የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት ከተጠናቀሩ ዘገባዎች መካከል ናቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW