የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፣ የቤንዚን ሽያጭ በኩፖን ወይም በራሽን እንዲከናወን ማድረጉን አስታውቋል። በኦሮምያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ ፊታል ከተማ አንድ ዳኞች በጸጥታ ኅይሎች ከተደበደቡና ማስፈራሪያም ከደረሰባቸው በኋላ የወረዳው ፍርድ ቤት ስራ ማቆሙን ዳኞችና የአስተዳደር ሃላፊዎች ለዶቼቬለ ተናግሩ። እነዚህ የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት ከተጠናቀሩ ዘገባዎች መካከል ናቸው።