የዓለም ዜና

የጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ዶይቼ ቬለ ፈቃዳቸው የተሰረዘ ሁለት ዘጋቢዎቹን ዕጣ ፈንታ በተመለከተ ለኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጥያቄ አቀረበ።
የዩጋንዳ ፕሬዝደንት ልጅ የሆኑት የሀገሪቱ ጦር ኃይል ኃላፊ ከምርጫ ጋር በተያያዘ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ 30 ሰዎች መገደላቸውን፤ ከሁለት ሺህ በላይ ደግሞ መታሠራቸውን አስታወቁ። የተመድ የዩጋንዳ ወቅታዊ ሁኔታ እንዳሳሰበው ገልጿል።
ኢራን ውስጥ ከአምስት ሺህ በላይ ተቃዋሚዎች በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የመብት ተሟጋቾች አመለከቱ።
ዳቮስ ስዊዝርላንድ በተካሄደው የዓለም የኤኮኖሚ ጉባኤ አሳሳቢ የዓለም ችግሮች ችላ ተብለዋል ተባለ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW