የዓለም ዜና

የጥር 16 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልልሎች በመንግሥት እና በታጣቂ ኃይሎች ከ167 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ።
የአፋር ክልልን ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሚያዋስነው አካባቢ በድጋሚ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴት የእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎች ሂጃብ እና ኒቃብ ለብሰው ወደ ግቢ መግባት በመከልከላቸው በመስጂዶች ለማደር ተገደናል አሉ።
ኤየዊን የተሰኘው ኃያል ወጀብና ንፋስ በሚሊየኖች የሚቆጠሩ የአየርላንድና የሰሜን ብሪታንያ ነዋሪዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ አደረገ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW