የዓለም ዜና

የጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በዛሬው የዓለም ዜና፤በደቡብ ሱዳን ዳግም የተከሰተው ግጭት ከ180,000 በላይ ሰዎችን ከቀያቸው ማፈናቀሉን፣በዩናይትድ ስቴትስ ከ 600,000 በላይ ደንበኞች በክረምት አውሎ ንፋስ ምክንያት የኤለክትሪክ ኃይል ማጣታቸውን እና ከ10,000 በላይ የሚሆኑ ለዛሬ እሁድ የታቀዱ በረራዎችም መሰረዛቸውን፣ኢራን በተፈጠረው አለመረጋጋት በሁለት ቀናት ውስጥ 30,000 የሚደርሱ ሰዎች ተገድለዋል መባሉን፣በኢራን ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት፣ ተመራጭ አይደለም ስትል ፈረንሳይ ማስታወቋን እንዲሁም በዩክሬን ጦርነት እንዲቆም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ጥሪ ማቅረባቸውን ይስቃኛል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW