ስፖርት | Deutsche Welle

የጥር 20 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ግጥሚያዎች አስደማሚ በሆነ መልኩ ቀጥለዋል ። በ10 ተጨዋቾች የተወሰነው የኤኳቶሪያል ጊኒ በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለጊኒ እጅ መስጠቱ ብዙዎችን አስቆጭቷል ። ግብጽ በኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተሸኝታለች ። ውድድሮቹ ቀጥለዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW