የዓለም ዜና

የጥር 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን በከፈተዉ ጥቃት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ያላቸዉን 80 ሰዎች መማረኩን አስታወቀ።መከላከያ ሠራዊት እንደሚለዉ በአካባቢዉ ሠላም እየሰፈነ ነዉ።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ለመደብደብ አሁንም እየዛቱ ነዉ።ኢራን ለአፀፋ መዘጋጀትዋን አስታዉቃለች።---የጀርመን ናዚ በሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወቅት የጨፈጨፋቸዉ አይሁድና ሌሎች የአናሳ ዝርያ ተወላጆች ዛሬ በበርካታ ሐገራት ታሰቡ።የጀርመን ምክር ቤት ፕሬዝደንት እያንሰራራ የመጣዉን የአይሁድ ጥላቻ ለማስወገድ ጀርመን ልዩ ኃላፊነት አለባት ብለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW