የዓለም ዜና

የጥር 22 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በማጭበርበር ወንጀል የተከሰሱት ቀሲስ በላይ መኮንንና ሁለት ተባባሪዎቻቸዉ ከ3 እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የኢትዮጵያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ።----የአማራ ክልል የገቢዎች መሥሪያ ቤት ሠራተኞች በተደጋጋሚ የጠየቁት የደሞዝ ጭማሪ እስካሁን እንዳልተከፈላቸዉ አስታወቁ።-----ዩናይትድ ስቴትስ ርዕሠ ከተማ ዋሽግተን አጠገብ አንድ የመንገደኞች አዉሮፕላንና አንድ የጦር ሔሊኮፕተር ተጋጭተዉ በርካታ ሰዎች ሞቱ።የአደጋ ሠራተኞች እንዳሉት በአደጋዉ ሁለት የሩሲያ እዉቅ አትሌቶችን ጨምሮ ከስልሳ በላይ ሰዎች ሳይሞቱ አልቀሩም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW