የዓለም ዜና

የጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የኦሮሚያ ክልል የሰላሌ ወረዳ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው በግጭቱ ምክንያት ሕይወታቸው ለአደጋ መጋለጡን ለዶቼቬለ ተናገሩ ።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS አባል ሐገራት የአሜሪካዉን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለዩናይትድ ስቴትስ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ለማድረግ ዛቱ።
የጀርመን ወግ አጥባቂ እሕትማማች ፓርቲዎች የክርስቲያን ዴሞክራት ሕብረት (CDU)ና የክርስቲያን ሶሻል ሕብረት (CSU) አዲስ ያረቀቁት ስደተኞችን የሚያግድ ሕግ የሐገሪቱን ፖለቲከኞች እያሟገተ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW