ስፖርት | Deutsche Welle

የጥር 25 ቀን 2018 ዓም የስፖርት ዝግጅት


Listen Later

በወንዶች የመጀመሪያው የማራቶን ውድድሩን ንብረት መላኩ በ 2 ሰዓት ከ4 ደቂቃ በመጨረስ በአንደኝነት አጠናቋል። ያሲን ሀጂ በ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ52 ሰከንድ ሁለተኛ ሆኗል። በዚሁ ውድድር 3ተኛ ከወጣው ከሩዋንዳው አትሌት በስተቀር ከ1 እስከ 10 ያለውን ደረጃ ያገኙት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ናቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW