ዜና መጽሔት

የጥር 29 ቀን 2016 የዜና መጽሔት


Listen Later

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ትናንት ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አሜሪካ እንዲመለሱ መደረጉን ቤተ ክርስትያኗ አአረጋገጠች። በኦሮሚያ ክልል ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የገበያ እና የመጓጓዣ አድማ ከጠራ 10 ቀናት በኋላ የነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች ለተለያዩ ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች መዳረጋቸውን ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። የሴኔጋል ፕሬዝደንት ማኪ ሳል በዚህ ወር መጨረሻ ሊካሔድ ቀነ ቀጠሮ ተቆርጦለት የነበረውን ምርጫ በማራዘማቸው በሀገሪቱ ተቃውሞ ተቀስቅሷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW