የዓለም ዜና

የጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ግንባታ የአከባቢው ማህበረሰብ ላይ ስጋትን ደቅኗል አሉ፡፡ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሥደተኞችን የመርዳት የሞራል፣ የሰብአዊነትና የሕግ» ኃላፊነት እንዳለበት አዲሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) የበላይ ኃላፊ አስታወቁ። ኢራን ለጦርነትና ለሰላማዊ ውይይት ለሁለቱም ተዘጋጅቻለሁ አለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW