ስፖርት | Deutsche Welle

የጥር 4 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ግጥሚያ ወቅት በመገናኛ አውታር ባለሞያዎች በተጨዋቾች እና የጨዋታ ባለሥልጣናት መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ካፍ በጥብቅ አወገዘ፥ ምርመራ እንደሚያደርግም ዐሳውቋል ። በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ሦስተኛ ዙር ግጥሚያ ማንቸስተር ዩናይትድ በሜዳው ተሰናብቷል ። ዛሬ ማታ ሊቨርፑል ከባርንስሌይ ጋር ይጋጠማል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW