መጽሄተ ዜናችን አራት ርዕሰ ጉዳዮችን በትንታኔ ያስደምጣል። የጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ወደ ጂቢቲ ጉዞ እና ወቅታዊ ሁኔታ ፣ በአዲሱ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃዉሞ እና የመንግስት ምላሽ ፤ በአማራ ክልል ዋግህምራ ዞን የምግብ እጥረት የፈጠረው መፈናቀል ፤ እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሲዳማ ክልሎች አዳዲስ የፖለቲካ ፓርቲዎች መወለዳቸውን የተመለከቱ ዘገባዎች ይደመጣሉ።