የዓለም ዜና

የጥር 7 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አፍሪካ ሕብረት ቅርንጫፍ ከ6 ሚሊየን ዶላር በላይ «በሀሰተኛ ሰነድ» ለማውጣት ሙከራ እድርገዋል በሚል የሙስና እና ከባድ የማታለል ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ጥፋተኛ ተባሉ።
የአክሱም ከተማ ወረዳ ፍርድቤት አምስት የከተማዋ ትምህርት ቤቶች በሴት ሙስሊም ተማሪዎች ላይ የጣሉት ክልከላ ታግዶ እንዲቆይ ወሰነ።
ዴሞክራቲክ ኮንጎ ውስጥ ወርቅ እና በርካታ ገንዘብ በሕገወጥ መንገድ ይዘዋል በሚል የተከሰሱ ሦስት ቻይናውያን ሰባት ዓመት እስራት ተፈረደባቸው።
ከሥልጣናቸው በግዳጅ እንዲነሱ ግፊት የተደረገባቸው የደቡብ ኮርያ ፕሬዝደንት ታሠሩ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW