ስፖርት | Deutsche Welle

የዋሊያዎቹ የመጨረሻ ጭላንጭል ተስፋ


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ትናንት ከካሜሩን ጋር ባደረገው ግጥሚያ ሁለተኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል። በተለይ የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ድንቅ ጨዋታ ያሳዩት ዋሊያዎቹ በካሜሩን 4 ለ1 ነው የተሸነፉት። ሦስተኛ ጥሩ ቡድን ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ዕድል አለው። ዋሊያዎቹ ቀጣይ ግጥሚያቸው ከቡርኪና ፋሶ ጋር ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW