http://www.victoriousgc.org/podcastituen_am/apri222018thegospela.mp3 ሮሜ 1:16-17 “16 በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።17 ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።” ሜሌጅ ባይብል “እኔ በኩራት የማውጀው ይህ የምሥራች ኃይል የተሞላ የሚያምኑትን ሁሉ ከአይሁድ ጀምሮ ማንኛውንም ስው ቢሆን የማዳን እቅድ ነው። እግዚአብሔር ስዎች በትክክለኛው መንገድ በሚያስቀምጥበት ጊዜ በእምነት ድርጊታቸው […]