ዜና መጽሔት

የወጣቶች አፈሳ በሃድያ ዞን


Listen Later

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን የመንግሥት አመራሮችን ተችተዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በጅምላ እየታፈሱ ነው፡፡ የወጣት ታሳሪ ቤተሰቦች ለዶቼ ቬለ እንዳሉት ወጣቶቹ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የመንግስት አመራሮች በመተቸታቸው ብቻ ለእሥር ተዳርገዋል፤ የግል ንብረቶቻቸውም በፀጥታ አባላት ተወስደውባቸዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW