DW | Amharic - News

«የውጭ ሐይሎች በብልፅግና ስም በኢትዮጵያ ጦርነቶች አውጀዋል»ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ


Listen Later

የውጭ ሐይሎች በብልፅግና ስም በኢትዮጵያ ጦርነቶች አውጀው ይገኛሉ ሲሉ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ተናገሩ። 34ተኛው የኤርትራ ነፃነት ቀን ሲከበር በአስመራ ስታድዮም ንግግር ያደረጉት የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፍወርቂ፥ በኢትዮጵያ በርካታ ጦርነቶች እየቀጠሉ መሆናቸው እንዲሁም ተንኳሽ አጀንጃዎች እየተራገቡ መሆናቸዉንም ገልፀዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy