ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 1 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

አርሰናልን ነጥብ ጥሏል ። ሊቨርፑል በማንቸስተር ሲቲ ጉድ ሁኗል ። ሦስተኛ ደረጃ ላይ በሚገኘው ቸልሲ እና 12ኛ ደረጃ ላይ በሰፈረው ብሬንትፎርድ መካከል የነጥብ ልዩነቱ አራት ብቻ ነው ። በቤርሊኑ ግጥሚያ ባዬርን ሙይንሽን የማታ ማታ በቁርጥ ቀን ልጁ ሔሪ ኬን ከሽንፈት ተርፏል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW