የዓለም ዜና

የኅዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም.የዓለም ዜና


Listen Later

የኅዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ትጥቅ የፈቱ፣ የሰላም ስምምነት የፈረሙ ድርጅቶች ውስጥ አባል የነበሩ እና በ6 ክልሎች የሚገኙ 371,971 የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ተሃድሶ ማዕከላት እንደሚገቡ ተናግሯል።
ማዕከላዊ ሱዳን ውስጥ ፈጥኖ ደራሹ ኃይል ከትናንት አንስቶ ባደረሰው ጥቃት 40 ሰዎች መገደላቸው ተሰማሩ።
በአዘርባጃኑ ኮፕ 29 ላይ የተሳተፉ 25 ሀገራት አዳዲስ የድንጋይ ከሰል የኃይል ማመንጫ ላለመገንባት ቃል ገቡ።ቃል ከገቡት ባለጸጋ ሀገራት መክከል ብሪታንያ ፣ ካናዳ ፣ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና አውስትራሊያ ይገኙበታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW