የዓለም ዜና

የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት፤ የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም በነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ገዳይ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት መወሰኑ፤ዩናይትድ ስቴትስ በG20 ስብሰባ ላይ እንደምትገኝ ደቡብ አፍሪቃ ማሳወቋ፤በናይጄሪያ ታጣቂዎች ከአንድ የከካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን አፍነው መውሰዳቸውን፤ የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ ዩክሬን ጦርነትን ለማስቆም ያቀዱትን የሰላም ሀሳብ እስካሁን በይፋ እንዳልደረሳቸው መግለፃቸው እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ እርሳቸውን የሚፃረር መልዕክት ባሰራጩ ዲሞክራቶች ላይ ሞት ቅጣት ለመቅጣት መዛታቸውን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW