የዓለም ዜና

የኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የዛሬው የዓለም ዜና ትግራይ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለመከላከል መንግስታት እርምጃ መውሰድ አለባቸው ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች ማሳሳቡን፤የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ዓለም አቀፍ ችግሮችን ለመፍታት በጋራ መተባበር እንደሚያስፈልግ ማሳሰባቸው፤ናይጄሪያ ውስጥ ከአንድ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ከ300 በላይ ተማሪዎች በታጣቂዎች ታፍነው መወሰዳቸውን፤ዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም እቅድ ላይ ከአውሮፓ አጋሮቻቸው ጋር መወያየታቸውን እንዲሁም አሜሪካ በኩባ ላይ የጣለችው ለአስርት አመታት የዘለቀ ማዕቀብ እንዲነሳ መጠየቁን ያስቃኛል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW