የዛሬው የዓለም ዜና ትግራይ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለመከላከል መንግስታት እርምጃ መውሰድ አለባቸው ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች ማሳሳቡን፤የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ዓለም አቀፍ ችግሮችን ለመፍታት በጋራ መተባበር እንደሚያስፈልግ ማሳሰባቸው፤ናይጄሪያ ውስጥ ከአንድ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ከ300 በላይ ተማሪዎች በታጣቂዎች ታፍነው መወሰዳቸውን፤ዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም እቅድ ላይ ከአውሮፓ አጋሮቻቸው ጋር መወያየታቸውን እንዲሁም አሜሪካ በኩባ ላይ የጣለችው ለአስርት አመታት የዘለቀ ማዕቀብ እንዲነሳ መጠየቁን ያስቃኛል።