የዓለም ዜና

የኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ከናይጄሪያ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ታግተው የተወሰዱ 50 ተማሪዎች ከአጋቾቻቸው ማምለጥ ቻሉ፤ የጀርመን መራሔ መንግሥት ሜርስ በቡድን 20 ጉባኤ ላይ ዩናይትድ ስቴትስ አለመሳተፏን ተቹ፤ ህንድ እና አጋሮቿ የኮፕ 30ን ውጤት አወደሱ፤የዩክሬን ጦርነት ለማቆም በቀረበው ምክረ ሐሳብ አሜሪካ እና የአውሮፓ መንግሥታት እየተወያዩ ነው
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW