ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 16 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ሊቨርፑል ተቀናቃኞቹ ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናልን ወደ ኋላ ትቶ በመሪነቱ እየገሰገሰ ነው ። ከማንቸስተር ሲቲ በ8 ከሌላኛው ዋነኛ ተፎካካሪው አርሰናል ደግሞ በ9 ነጥብ ርቋል ። ነገ እና ከነገ በስተያ 18 የሻምፒዮንስ ሊግ እንዲሁም ሐሙስ ሌላ 18 የአውሮጳ ሊግ ግጥሚያዎች ይኖራሉ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW