የዓለም ዜና

የኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ቤርሊን፥ ኢትዮጵያ ውስጥ በሲቪሎች ላይ የሚፈጸም « ግድያና በደል» የተቃወመ ሰልፍ ቤርሊን ከተማ ተደረገ፤ በማርበርግ ተሐዋሲ የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር ዐሳወቀ፤ አ.አ፥ አፍሪኮም «ኢትዮጵያ በሠላማዊ መንገድ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገውን» ጥረት እንደሚደግፍ ገለጠ፤ ሞቃዲሹ፥ አፍሪኮም ሶማሊያ ውስጥ አይኤስ ላይ ልዩ ዘመቻ ከፈተ፤ ሞቃዲሹ፥ አፍሪኮም ሶማሊያ ውስጥ አይኤስ ላይ ልዩ ዘመቻ ከፈተ፤ ዋሽንግተን፥ ፕሬዚደንት ትራምፕ የዩክሬን የሰላም ዕቅድ ቀነ ገደብን ለማራዘም ፍንጭ ሰጡ፤ ብራዚሊያ፥ ቀኝ አክራሪው የብራዚል የቀድሞ ፕሬዚደንት የ27 ዓመት እስራቸውን ጀመሩ፤
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW