የዓለም ዜና

የኅዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ሕግ ቢሮ አራት ዐቃቢያነ ሕግ ምሥራቅ ወለጋ ውስጥ በታጣቂዎች ታግተው አንዱ መገደላቸውን የክልሉ ዐቃቢያነ ሕግ ማኅበር አስታወቀ።
ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/ በምርጫ ቦርድ የተሰረዘበት ሕጋዊ ሰውነቱ እንዲመለስለት ጠየቀ። የፕሪቶሪያው ስምምነት አደራዳሪ አካላት ስምምነቱን ከዳር እንዲያደርሱም ጥሪ አቀረበ።
የአፍሪቃ ሕብረት በዛሬው ዕለት የጊኒ ቢሳው ፕሬዝደንት ባስቸኳይና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ ጠየቀ።
ሆንግ ኮንግ ውስጥ በደረሰው የእሳት አደጋ የሞቱት ቁጥር 65 ደረሰ። በአደጋው የተጎዱት 71 ደርሰዋል። ከ200 በላይ ደግሞ እስካሁን የገቡበት አልታወቀም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW