ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 19 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በዓለም ዋንጫ ሞሮኮ ቤልጂዬምን 2 ለ0 ድል በማድረግ ኃያል ቡድን መሆኑን አስመስክሯል። የትናንቱ የቤልጂየም ሽንፈት ያበሳጫቸው ደጋፊዎች ባስነሱት ሁከት የቤልጂየም እና ሆላንድ ከተሞች ትናንት ሲናጡ አምሽተዋል። በዛሬ ግጥሚያ ደግሞ የግብ ጠባቂ እና ተከላካዮች ድክመት የታየበት የካሜሩን ቡድን ከሠርቢያ ጋር ገጥሞ አቻ ወጥቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW