የዓለም ዜና

የኅዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል በመንግሥት ሠራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች በሚካሄደው ግጭት 4,5 ሚሊየን ሕጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸው መምህራንም መሰደዳቸው ተገለጸ።
የሲዳማ ክልል የነዳጅ ግብይትና ቁጥጥር ግብረሀይል 2 የንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ባለሙያዎችን ጨምሮ «ሕገ ወጥ የቤንዚን ንግድ ሲያከናውኑ ደረስኩባቸው» ያላቸውን 34 ሰዎች አሠረ።
ሰሞኑን እግድ የተጣለባቸው ሦስት ሲቪል ድርጅቶች ላይ በአጭር ጊዜ የማጣራት ሥራው ተጠናቆ የመጨረሻ ውሳኔ እንደሚወሰን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን አስታወቀ።
በመላው ዓለም የሚታየው የአየር ብክለት በየዓመቱ ከ1,5 ሚሊየን በላይ ሰዎች ሞት ምክንያት መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW