ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ቸልሲ በለንደን ደርቢ አርሰናልን ትናንት ነጥብ አስጥሎ ግስጋሴውን ገትቷል ። ሊቨርፑል፣ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በተጋጣሚ ሜዳ ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በኤቲሐድ ስታዲየሙ ድል ቀንቷቸዋል ። በቡንደስሊጋው ላይፕትሲሽ እና ዶርትሙንድ አንገት ለአንገት ተናንቀዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW