ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 24 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ስፔን ውስጥ ትናንት በቫለንሺያ ማራቶን በወንዶችም በሴቶችም አመርቂ ድል አስመዝግበዋል ። ድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ የጀርመን ቡድን ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ማንሳት ችሏል ። የኢትዮጵያ ጁዶ ፌፌሬሽን ምሥረታ ውዝግብ አስነስቷል ። የሚመለከታቸውን አናግረናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW