የዓለም ዜና

የኅዳር 24 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግሥት ሰብአዊ መብቶች ላይ የሚያተኩሩ ሦስት የሀገር ውስጥ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ማገዱን ተቸ። ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ድርጊቱ ግጭት በተባባሰበት ጊዜ የቀረውን ብቸኛ ገለልተኛ የምልከታ መድረክ በማጥበብ መዝጋት ነው ሲል ወቅሷል።
ዴሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ውስጥ ምንነቱ ባልታወቀ በሽታ 143 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።
የየመን ሁቲ ሚሊሺያዎች ከኢራቅ ሚሊሺያ ጋር በመተባበር እስራኤል ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ማድረሳቸውን አስታወቁ። ከእስራኤል በኩል ግን የተሰማ ነገር የለም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW