ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 26 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በዓለም ዋንጫ ወደ ሩብ ፍጻሜ ለማለፍ የተደረጉ ጨዋታዎች በምድብ የዙር ጨዋታዎች እንደነበሩት ብዙም ሳያጓጉ አሸናፊዎቹ በጊዜ ዕየታወቁ ተጠናቀዋል። የጃፓንና ከክሮሺያ ጨዋታ ተራዝሟል። ስፔን ቫለንሺያ ውስጥ ትናንት በተከናወነው የማራቶን ሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያውያቱ አትሌቶች ለድል ሲበቁ በወንዶች ውድድር ኬንያውያን እና የታንዛኒያ ሯጭ ቀንቷቸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW