ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 29 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በቫሌንሺያ ማራቶን ትውልደ ኤርትራውያን የአውሮጳ ሯጮች ትናንት ድል ቀንቷቾዋል ። አርናል በሽርፍራፊ ሰከንዶች ሽንፈት ገጥሞታል፥ ማንቸስተር ሲቲ ድል አድርጎ በነጥብ ተጠግቶታል ። ሊቨርፑል ግራ ተጋብቷል ። ሞሐመድ ሣላህ በሊቨርፑል እጅግ ሐዘን ገብቶታል፥ ምናልባትም ከሚወደው ሊቨርፑል ሊሰናበት ይችል ይሆናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW