ስፖርት | Deutsche Welle

የኅዳር 30 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች 26,000 ሯጮች በተሳተፉበት የጉዋንጁ ማራቶን ክብረወሰን በመስበር ድል ተቀዳጅተዋል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ ነጥብ መጣል ለቸልሲ መልካም አጋጣሚ ሁኗል ። ቀሪ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ሊቨርፑልን በ4 ነጥብ ተጠግቷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW