ዜና መጽሔት

የኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መጽሔት ዝግጅታችን
ትናንት በአዲስ አበባ ከተማና በሌሎች ከተሞች ወደ ተሃድሶ ማዕካላት በሚያመሩ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች የተከፈተው የተኩስ እሩምታ
በትግራይ የ HIV ቫይረስ ስርጭት ከጦርነቱ በፊት ከነበረዉ ቁጥር በእጥፍ መጨመሩ ፤
"ሄር ሂሴ" - የሶማሌ ዒሳ ማህበረሰብ ባህላዊ ህግ፤ በዩኔስኮ በማይዳሰስ ቅርፅነት መመዝገቡ እንዲሁም አዉሮጳን ጨምሮ በሶሪያ የባሸር አል አሳድ አገዛዝ ማክተምና የዓለም መሪዎችን አስተያየት ያስቃኘናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW