ዜና መጽሔት

የኅዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በዛሬው የዜና መጽሔት ከተካተቱት ዘገባዎች መካከል
-የተካረረዉ የኢትዮጵያ እና የሶማልያ የዶፕሎማሲ ዉዝግብ ፤
-በአሙሩ ወረዳ ከሰባት ወራቶች በፊት የታሰሩ ከመቶ በላይ ሰዎች እስከዛሬ ለፍርድ አለመቅረባቸዉና
- በነጩ ቤተ መንግሥት ዉስጥ የተገናኙት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በተሰኙት ርዕሶች ስር የተጠናቀሩት ዝግጅቶች ይገኙበታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW