ዜና መጽሔት

የየካቲት 1 ቀን 2016 የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መጽሄታችን 4 ርእሶች ይዟል
ሰሚ አጣን ያሉ የጃራ ተፈናቃዮች መንገድ ዘግተው የተቃውሞ ሰልፍ ማድረጋቸውን፤
የቀይባሕር ዓፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት አምባገነን ያለውን የኤርትራ መንግስት በሕዝቡ ላይ የመከራ ቀንበሩን እያጠበቀ ነው ስለማለቱን፤
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአውሮጳ ሃገራት የሱዳን ስደተኞችን እንዲደግፉ ጥሪ ስለማድረጉ፤
እንዲሁም የዶናልድ ትራምፕ የፍርድቤት ውሳኔና የሕግ ባለሙያ አስተያየት የሚሉ ናቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW