የዓለም ዜና

የየካቲት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ጋምቤላ ክልል በ4 ወረዳዎች የተከሰተ «ኮሌራ መሰል» በሽታ የዘጠኝ ሰዎችን ሕይወት ቀጠፈ።
በሶማሊያዋ ፑንትላንድ ከ240 በላይ እራሴን «እስላማዊ መንግሥት» የሚለው ታጣቂ ቡድን አባላት መገደላቸው ተገለጸ።
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ከፍተኛ ዲፕሎማትና የክሬምሊን አማካሪያቸውን ወደ ሳውድ አረቢያ ላኩ። የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ለሚካሄደው ውይይት አዲሱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሮቢዮ ሳውዲ ገብተዋል።
የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ኪየቭን ያላካተተ ውይይት ውጤት አይኖረውም አሉ።
የእስራኤል ጦር ዛሬ ደቡባዊ ሊባኖስ ውስጥ ባካሄደው የአየር ድብደባ የሀማስን የጦር አዛዥ መግደሉን አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW