ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 10 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በፖላንድ ኦርሌን የዓለም የአትሌቲክስ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለድል በቅተዋል ። በ800 ሜትር ውድድር አትሌት ፅጌ ዱጉማ 2:00.04 በመግባት በአንደኝነት አጠናቃለች ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ መሪው ሊቨርፑልን ዎልቭፍስ እጅግ ፈትኖታል ። የማንቸስተር ሲቲው ዖማር ማርሙሽ በ19 ደቂቃዎች ውስጥ 3 ግቦችን በማስቆጠር ሔትትሪክ ሠርቷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW