የዓለም ዜና

የየካቲት 11 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የተመሠረተበት 50ኛ ዓመት ለሁለት ከተከፈሉት የፓርቲዉ አንጃዎች በአንደኛዉ መቀሌ ዉስጥ ተከበረ።ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ በዓሉን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።----የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር በሁለት የደቡባዊ ሱዳን መንደሮች በከፈተዉ ጥቃት በትንሹ 200 ሠላማዊ ሰዎች መግደሉን አንድ የመብት ተሟጋች ቡድን አስታወቀ።----የሩሲያና የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ሪያድ-ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ ባደረጉት ዉይይት የዩክሬኑ ጦርነት እንዲያበቃ የሚደራደር የባለሥልጣናት ቡድን ለመሰየምና የአሜሪካና የሩሲያ ግንኙነትን ለማሻሻል ተስማሙ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW