የዓለም ዜና

የየካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ሶማሊያ በዛሬው ዕለት ከቱርክ ጋር የመከላከያ ስምምነት መፈራረሟን አስታወቀች።
ዩናይትድ ስቴትስ የተመድ እስራኤልን ከፍልስጤም ግዛት የደህንነት ዋስትና ሳይሰጣት በሕግ አስገድዶ ሊያስወጣ እንደማይገባ አሳሰበች።
በሕንድ የገበሬዎች ተቃውሞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ብራስልስ፤ የአውሮጳ ሕብረት በሩሲያ ላይ አዲስ ማዕቀብ አጸደቀ።
አዲስ አበባ፤ አንጋፋው የሙዚቃ ሰው ጌታቸው ካሣ አረፈ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW