የዓለም ዜና

የየካቲት 14 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ከቀናት በፊት በሰሜን ጎጃም ዞን ጎንጂ ቆለላ ወረዳ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ 13 መምህራን ትናንት መለቀቃቸውን ቤተሰቦችና ጓደኞቻቸው ተናገሩ። ሌሎች ሁለት መምህራን መታገታቸው ተሰምቷል።
ከመንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት ላደረጉ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በምህጻሩ ኦነሰ አመራሮች በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ሹመት ተሰጣቸው።
በሱዳን እና በኬንያ መካከል የዲፕሎማሲ ግንኙነቱ ውጥረት ነግሶበታል። የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት ትናንት በኬንያ የሚገኙ የሀገሪቱን አምባሳደር ጠርቷል።
እስራኤል በሃማስ ታግታ ከነሕጻናት ልጆቿ የተገደለችው እናት አስከሬን እንዲሰጣት ጠየቀች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW