“ ኢትዮጵያ ሀይሏን የምትገነባው በቀጠናው ሽብር እንዳይፈጠር ለመከላከል ነው “ ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ገለጹ ፡፡ ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ለዩናይትድ ስቴትስ ማዕድንም ይሁን የጦር ሰፈር ለመስጠት ፍቃደኛ እንደሆነች አንድ የሶማሌላንድ ሚኒስትር ተናገሩ። የአሜሪካ የደህንነት አገልግሎት ፍሎሪዳ ውስጥ በሚገኘው የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ቤት «ሊገባ ሞክሯል» ያለውን አንድ መሣሪያ የታጠቀ ግለሰብ ተኩሶ መግደሉን አስታወቀ።