ስፖርት | Deutsche Welle

የየካቲት 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በክረምት ኦሎምፒክ ጨዋታዎች የጀርመን ቡድን በርካታ የ4ኛ ደረጃዎችን ማስመዝገቡ የሚያስቆጭ ነው ተባለ ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የአርሰናልና የማንቸስተር ሲቲ ፉክክር ተጠናክሯል ። እንደተለመደው ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ አሸናፊነታቸውን አስመስክረዋል ። ሙሉ ዘገባውን በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ይከታተሉ ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW