የዓለም ዜና

የየካቲት 17 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የተፈጸመ ግድያ “በገለልተኛ አካል እንዲጣራ” ጥሪ አቀረበ።
ኤኮዋስ በኒጀር ላይ ከተጣሉ ማዕቀቦች የተወሰኑትን አነሳ። የደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ደጋፊዎች የጫነ ተሽከርካሪ ዛሬ ጠዋት በገጠመው አደጋ ዘጠኝ ሰዎች ሞቱ። የቀድሞው የናሚቢያ ፕሬዝደንት ሐጌ ጋይንጎብ ሥርዓተ-ቀብር ዛሬ እሁድ ተፈጸመ። በፓሪስ የተካሔደ ውይይት ሐማስ ታጋቾችን እንዲለቅ እና በጋዛ ተኩስ እንዲቆም ሊያደርግ ወደሚችል ሥምምነት ሊያመራ እንደሚችል “መግባባት” መኖሩን አሜሪካ አስታወቀች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW