የዓለም ዜና

የየካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ኢትዮጵያ እና ኬኒያ በሚዋሰኑበት የቱርካና አካባቢ በከተሰተ ግጭት 25 ሰዎች ተገደሉ።
ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን በሱዳን ሰሜን ዳርፉር ግዛት በተባባሰው ውጊያ ምክንያት የሚሰጠውን የህክምና እርዳታ ለማቆም መገደዱን ዛሬ አስታወቀ።
ትናንት በጀርመን በተካሄደው ወቅቱን ያልጠበቀ ምርጫ አብላጫ የሕዝብ ድምፅ ያገኘው ክርስቲያን ዴሞክራት ፓርቲ የጥምር መንግሥት ለመመስረት ጥረት እያደረገ ነው።
ሩሲያ ዩክሬን ላይ ጦርነት የከፈተችበት ሦስተኛ ዓመት በዛሬው ዕለት ኪየቭ ላይ ታሰበ። የዩክሬን ፕሬዝደንት ካልተፈለጉ ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ ዝግጁነኝ ብለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW