ዜና መጽሔት

የየካቲት 19 ቀን 2017 ዓም የዜና መጽሔት


Listen Later

በቻግኒ የሁለት ወጣቶች ግድያ፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና በኤርትራ መካከል በተካረረው ውዝግብ ላይ የፖለቲካ ተንታኝ አስተያየት፤ ኦነግና ኦፌኮ ያቀረቡት «የሽግግር መንግሥት» ምስረታ ምክረሃሳብ፤ ጀርመን ለኢትዮጵያ የሰብአዊ አቅርቦት ተጨማሪ ድጋፍ ማድረጓ፤ እንዲሁም የጀርመን ምርጫ ውጤት በአፍሪቃውያን ስደተኞች ላይ እንዴት ተጽእኖ ሊያደርግ ይችላል? የሚለውን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW