የዓለም ዜና

የየካቲት 2 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

በመራዊ የተፈጸመው የሰላማዊ ሰዎች ግድያ ላይ “ገለልተኛ ምርመራ ተደርጎ ወንጀለኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ” አሜሪካ ጥሪ አቀረበች። በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ እና በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ ልዑክ ማይክ ሐመር ወደ ኢትዮጵያ ሊጓዙ ነው። የሱዳን ጦርነት 700,000 ሕጻናትን ለብርቱ የተመጣጠነ ምግብ እጦት ሊያጋልጥ እንደሚችል የተመ አስጠነቀቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ የእስራኤል ወታደሮች በደቡባዊ ጋዛ ከምትገኘው ራፋ ሰላማዊ ሰዎች ለማሸሽ እንዲዘጋጁ ትዕዛዝ ሰጡ። አሜሪካ እና ብሪታኒያ በየመን በፈጸሙት ድብደባ የተገደሉ 17 የሑቲ ታጣቂዎች አባላት ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW